You are currently viewing በአዲስ አበባ በተከሰተ ተቃውሞ ሁለት ሰዎች ሲሞቱ ከ100 በላይ ሰዎች በፖሊስ ተያዙ – BBC News አማርኛ

በአዲስ አበባ በተከሰተ ተቃውሞ ሁለት ሰዎች ሲሞቱ ከ100 በላይ ሰዎች በፖሊስ ተያዙ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/5b26/live/7c4ce060-fbec-11ed-b111-c1584c32c8e6.jpg

ዛሬ አርብ ከጁምዓ ሶላት ፖሊስ ተቀሰቀሰ ባለው ረብሻ እና ግርግር የሁለት ሰዎች ሕይወት መጥፋቱን የአዲስ አበባ አመሻሽ ላይ ባወጣው መግለጫ አስታወቀ። ፖሊስ እንዳለው በክስተቱ በርካታ የፀጥታ ኃይል አባላት እና ሌሎችም የቆሰሉ ሲሆን ይህንን ረብሻ ቀስቅሰዋል የተባሉ ከ110 በላይ ተጠርጣሪዎችን መያዙን ገልጿል። ይህ ክስተት በአዲስ አበባ ዙሪያ ባለው የሸገር ከተማ ውስጥ በመስጂዶችን ላይ ተፈጽሟል የተባለውን የማፍረስ ተግባርን በመቃውም ነው።

Source: Link to the Post

Leave a Reply