You are currently viewing በአዲስ አበባ ነዋሪዎች ጥቁር በመልበሳቸው ምክንያት ‘አገልግሎት ተነፈግን’ አሉ – BBC News አማርኛ

በአዲስ አበባ ነዋሪዎች ጥቁር በመልበሳቸው ምክንያት ‘አገልግሎት ተነፈግን’ አሉ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/79dc/live/a47e1c80-a6f5-11ed-bba5-9ddf95c5dc84.jpg

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ውስጥ የተከሰተውን ችግር ተከትሎ ሰኞ ጥር 29/2015 ዓ.ም. ከተጀመረው የነነዌ ጾም ጋር ምዕመናን ጥቁር በመልበስ ምህላ እንዲያደርጉ ባዘዘችው መሠረት በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች በርካታ ሰዎች ይህንን እየፈጸሙ ነው። ነገር ግን ይህንን ተግባራዊ ያደረጉ የእምነቱ ተከታዮች ላይ ወከባ እና እንግልት እንዲሁም በአንዳንድ አካባቢዎች አስር እንዳጋጠመ እየተነገረ ነው።

Source: Link to the Post

Leave a Reply