You are currently viewing በአዲስ አበባ ከተማ ሕጋዊ ሥርዓትን ያልተከተሉ የጅምላ እስሮች ቀጥለዋል – ኢሰመጉ – BBC News አማርኛ

በአዲስ አበባ ከተማ ሕጋዊ ሥርዓትን ያልተከተሉ የጅምላ እስሮች ቀጥለዋል – ኢሰመጉ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/5d7b/live/3ae5e770-5ab5-11ee-b8af-8301cdef476d.jpg

በአዲስ አበባ ከተማ ሕጋዊ ሥርዓትን ያልተከተሉ እና አንዳንዶቹም አስገድዶ የመሰወር ባህርይ ያላቸው የጅምላ እስሮች መፈፀም መቀጠላቸውን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) አስታወቀ። ኢሰመጉ በመግለጫው የሚመለከታቸው አካላት እነዚህን ከሕግ አግባብ ውጭ የተፈፀሙ እስሮች ለማስቆም እርምጃ ባለመውሰዳቸው አሁንም የጅምላ እስሮች ቀጥለዋል ብሏል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply