በአዲስ አበባ የወደቀ ቦንብ እጃቸው ላይ የፈነዳባቸው ህፃናት ጉዳት ደረሰባቸው።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 ልዩ ቦታው በተለምዶ 02 ወይም ካፒቴን ደምሴ ሰፈር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ህፃናት ወድቆ ያገኙት ቦንብ እጃቸው ላይ ፈንድቶ ጉዳት እንደደረሰባቸው አሳውቋል።
በዚህ ጉዳይ ዝርዝር መረጃ ይሰጣል ተብሏል።
Source: Link to the Post
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 ልዩ ቦታው በተለምዶ 02 ወይም ካፒቴን ደምሴ ሰፈር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ህፃናት ወድቆ ያገኙት ቦንብ እጃቸው ላይ ፈንድቶ ጉዳት እንደደረሰባቸው አሳውቋል።
በዚህ ጉዳይ ዝርዝር መረጃ ይሰጣል ተብሏል።
Source: Link to the Post