በአፋር ክልል በወባ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ ነው

https://gdb.voanews.com/01000000-0aff-0242-a0ea-08db18f93ec6_tv_w800_h450.jpg

የሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት በአፋር ክልል ጤና ተቋማት ላይ ያደረሰው ውድመትና ዘረፋ የወባ ወረርኙን በመከላከሉ ሂደት ላይ አሉታዊ ተጽእኖ ማዳሳደሩን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብአዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽ/ቤት (ኦቻ) በበኩሉ ባወጣው ወቅታዊ መረጃ፡ የወባ ወረርሽኝ ሥርጭት በአፋር ክልል እየጨመረ መምጣቱን ጠቁሟል፡፡

የዘገባውን ሙሉ ይዘት ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

Source: Link to the Post

Leave a Reply