You are currently viewing በአ.አ ዙሪያ ካለው የጅምላ ማፈናቀል ዙሪያ ላይ ያለው ግብ እነሆ፦ (አቶ ሽመልስ አብዲሳ ከተናገሩት) “የአዲስ አበባ (ፊንፊኔ) ከተማን ከበናት የሸገር ከተማን ለምንድነው የገነባነው? በስት…

በአ.አ ዙሪያ ካለው የጅምላ ማፈናቀል ዙሪያ ላይ ያለው ግብ እነሆ፦ (አቶ ሽመልስ አብዲሳ ከተናገሩት) “የአዲስ አበባ (ፊንፊኔ) ከተማን ከበናት የሸገር ከተማን ለምንድነው የገነባነው? በስት…

በአ.አ ዙሪያ ካለው የጅምላ ማፈናቀል ዙሪያ ላይ ያለው ግብ እነሆ፦ (አቶ ሽመልስ አብዲሳ ከተናገሩት) “የአዲስ አበባ (ፊንፊኔ) ከተማን ከበናት የሸገር ከተማን ለምንድነው የገነባነው? በስትራቴጂ አስበንበት ነው እየገነባን ያለነው፡፡ – ጠላቶቻችን ምን እየሠራን እንደሆነ ገብቷቸዋል፡፡ አንዳንድ የእኛ ሞኝ ግን አልገባውም፡፡” – እመኑኝ! እናንተ እድሜያችሁ ወጣቶች ናችሁ፡፡ በመጪዎቹ 30 እና 40 ዓመታት የኢትዮጵያ ንግድ የሚባለው፣ የኢትዮጵያ ጂዲፒ የሚባለው ሸገር፣ ቢሾፍቱ፣ የገዳ ስፔሺያል የኢኮኖሚ ዞን እና አዳማ ይሆናሉ፡፡ – ገዳ ስፔሺያል የኢኮኖሚ ዞን የአፍሪካ ቁጥር አንድ ጂዲፒ እንደሚሆን አነዳች ጥርጣሬ የለኝም፡፡ ይህም በቀጣዮቹ 30 እና 40 ዓመታት እውን የሚሆን ነው፡፡ ©አደባባይ ሚዲያ

Source: Link to the Post

Leave a Reply