
የየመን ሁቲ አማፂያን የዩኤስ ወታደራዊ ድሮን መትቶ መጣሉን የአሜሪካ ባለሥልጣናት እና በኢራን የሚደገፈው የሁቲ ንቅናቄ ገልጧል።
የዩናይትድ ስቴትስ ባለሥልጣናት እንዳሉት ኤምኪው9 የተባለው ድሮን ተመትቶ የወደቀው በየመን ጠረፍ አቅራቢያ ነው።
የሁቲ ወታደራዊ ንቅናቄ ድሮኑ ተመትቶ መውደቁን አረጋግጠዋል።
የዩናይትድ ስቴትስ ባለሥልጣናት እንዳሉት ኤምኪው9 የተባለው ድሮን ተመትቶ የወደቀው በየመን ጠረፍ አቅራቢያ ነው።
የሁቲ ወታደራዊ ንቅናቄ ድሮኑ ተመትቶ መውደቁን አረጋግጠዋል።
Source: Link to the Post