You are currently viewing በኢትዮጵያ ማኅበራዊ ሚዲያዎች ላይ የተጣለው ገደብ እንዲነሳ አምነስቲ ጠየቀ – BBC News አማርኛ

በኢትዮጵያ ማኅበራዊ ሚዲያዎች ላይ የተጣለው ገደብ እንዲነሳ አምነስቲ ጠየቀ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/c116/live/53b4f760-be60-11ed-a9bc-7599d87091be.jpg

በኢትዮጵያ የተወሰኑ የማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ላይ የተጣለው ገደብ እንዲነሳ የመብት ተሟጋቹ አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጠየቀ። የማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎቹ ከተገደቡ አንድ ወር እንደሞላቸው ዛሬ ሐሙስ የካቲት 30/2015 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ ያስታወቀው አምነስቲ፣ የአገሪቱ ባለሥልጣናት የጣሉትን ገደብ እንዲያነሱ ጠይቋል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply