በኢትዮጵያ በዓመት 10 ሺህ የሚሆኑ እናቶች በወሊድ ምክንያት ህይወታቸውን እንደሚያጡ አንድ ጥናት አመለከተ፡፡ዩኒሴፍ ባስጠናው ጥናት መሰረት በኢትዮጵያ 10 ሺህ የሚጠጉት እናቶች በወሊድ ም…

https://cdn4.telegram-cdn.org/file/ObojLrCAnW9FSNASlcHLPjNmknd0k77Bo9Rleb-yCH2m-hO6sYUZXqcggoniqOpe2O69cEpERDmv4AusZCCjlkJsWgWKO-7KOSzweIpjey3K7orLsXRPlDSSENTdnSs27Nn0VwP6eY7SwMEXPdNTFvT6q_lz4O1V4pGd6a0ibGVHb2dvZ5tTdjosQ3ur9W_sdOYiXwsLeTi_XaXIY02kJDN_pw-gopdoO369rZHU-uZj1yfROSnA2HrxedB1rZvSwJmppIFTg2chAXbeOkwQ8IpzovsxLGMgMKW8xbVzCTnnW814S9gXTspV4EE6K6diQ5sdLAMxu8o3-kh4nhrTEg.jpg

በኢትዮጵያ በዓመት 10 ሺህ የሚሆኑ እናቶች በወሊድ ምክንያት ህይወታቸውን እንደሚያጡ አንድ ጥናት አመለከተ፡፡

ዩኒሴፍ ባስጠናው ጥናት መሰረት በኢትዮጵያ 10 ሺህ የሚጠጉት እናቶች በወሊድ ምክንያት ህይወታቸውን እንደሚያጡ ተገልጿል፡፡

እናቶች ህይወታቸውን እንዲያጡ ምክንያት ናቸው የተባሉት አንደኛው እና ዋነኛው በቤት ውስጥ መውለድ ሲሆን፣ ሁለተኛው ደግሞ የቤተሰብ እቅድ በተለያየ አጋጣሚ ማግኘት ባለመቻላቸው እንደሆነ አመላክቷል፡፡

እንደ ዩኒሴፍ ገለጻ፣ ከሚወልዱ እናቶች መካከል 50 በመቶ የሚሆኑት ብቻ በጤና ተቋማት ይወልዳሉ፡፡

በረድኤት ገበየሁ
መጋቢት 01 ቀን 2015 ዓ.ም

ለተጨማሪ መረጃዎች የቴሌግራምና የዩቲዩብ ቻናሎቻችንን ይቀላቀሉ!

Telegram https://t.me/ethiofm107dot8

YouTube https://www.youtube.com/@onelovebroadcast

ያሎትን አስተያየት እና ጥያቄ በአጭር መልዕክት 6321 ላይ ይላኩልን።
ከኛ ጋር ስለሆናችሁ ከልብ እናመሰግናለን

Source: Link to the Post

Leave a Reply