You are currently viewing በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የተጠራው ሰልፍ ፈቃድ እንደሌለው መንግሥት ገለጸ  – BBC News አማርኛ

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የተጠራው ሰልፍ ፈቃድ እንደሌለው መንግሥት ገለጸ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/d17b/live/d4d42f10-a857-11ed-befe-099c6adb8fdf.jpg

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ከሰሞኑ ከተከሰተው ችግር ጋር ተያያይዞ የካቲት 05/2015 ዓ.ም. የተጠራው ሰልፍ ፍቃድ እንደሌለው የፀጥታ እና ደኅነት የጋራ ግብረ ኃይል አስታወቀ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ሕገወጥ ነው ካለችው የጵጵስና ሹመት እና አዲስ ሲኖዶስ መመስረት ጋር ተያይዞ መንግሥት ጣልቃ በመግባት እንዲሁም ድጋፍ በመስጠት ወራራዎች፣ እስሮች፣ ማዋከቦች እና ግድያዎች ተፈጽመዋል በሚል ሰልፍ ጠርታለች።

Source: Link to the Post

Leave a Reply