በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አባቶች መካከል የተፈጠረውን ልዩነት ለእኩይ የፖለቲካ ዓላማ ለመጠቀም የሚንቀሳቀሱ አካላት አሉ- መንግስት

“የመሥዋዕትነት ሰልፍ አዘጋጅ ” በሚል ከባለ ሀብቶች፣ ከፖለቲከኞች እና ከ”መንፈሳውያን የወጣት አደረጃጀቶች” የተውጣጣ ቡድን መዋቀሩን ደርሼበታለሁ ብሏል

Source: Link to the Post

Leave a Reply