You are currently viewing በኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር ከሩብ ሚሊዮን አለፈ – BBC News አማርኛ

በኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር ከሩብ ሚሊዮን አለፈ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/86E1/production/_118192543_gettyimages-1231867625.jpg

በኢትዮጵያ ውስጥ የኮሮናቫይረስ መገኘቱ ከተረጋገጠ በኋላ ወረርሽኙ እንዳለባቸው በምርመራ የተረጋገጠባቸው ሰዎች ቁጥር ከሩብ ሚሊዮን በላይ ሆነ። ወረርሽኙ ለመጀመሪያ ጊዜ በአገሪቱ መገኘቱ የተረጋገጠው ባለፈው ዓመት መጋቢት ወር ላይ የነበረ ሲሆን እነሆ ከአንድ ዓመት ከአንድ ወር በኋላ የኮቪድ-19 ቫይረስ የተገኘባቸው አጠቃላይ ሰዎች ቁጥር ከ250 ሺህ ማለፉ ታውቋል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply