በኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የተከሰተው ችግር በቀኖና እና በሥርዓት መሠረት መፈታቱ ተገለጸ – BBC News አማርኛ Post published:February 15, 2023 Post comments:0 Comments Post author:ethioexploreradmin https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/5210/live/37c6d580-ad50-11ed-90a3-27c545dcec6b.jpg የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን በውስጧ ተከስቶ የነበረው ችግር በቤተ ክርስቲያኗ ቀኖና እና ሥርዓት መሠረት እንደተፈታ አስታወቀች። በዚህም መሠረት የቤተክርስቲያኗን ሥርዓት እና ሕግ ጥሰዋል ተብለው በቅዱስ ሲኖዶሱ ተወግዘው ተለይተው የነበሩት አባቶችም ወደ ቤተክርስቲያኗ መመለሳቸው ተገልጿል። Source: Link to the Post Read more articles Previous Postሰበር ዜና! በወልቂጤ ከተማ በተደረገ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ የፀጥታ ኃይሎች በከፈቱት ተኩስ ሁለት ሰዎች ተገደሉ። አማራ ሚዲያ ማዕከል/አሚማ … የካቲት 8 ቀን 2015 ዓ/ም… Next PostAfrican Union Executive Council Session Kicks off in Addis Ababa You Might Also Like Akobo Minerals to Start Producing Gold within 3 Months January 13, 2023 FM Issues Rally Call for Public to Tackle Human Trafficking December 24, 2022 ንጹህ ሃይል” ለአለማችን ሰፊ የገበያ እድል ይፈጥራል – ጆን ኬሪ January 15, 2023 Leave a Reply Cancel replyCommentEnter your name or username to comment Enter your email address to comment Enter your website URL (optional)