በኬንያ የጣለው ከባድ ዝናም በ10ሺሕዎች ላይ ጉዳት አደረሰ

https://gdb.voanews.com/01000000-c0a8-0242-7bc1-08dbe9f6b31a_tv_w800_h450.jpg

በኬንያ የጣለው ከባድ ዝናም ያስከተለው ጎርፍ እና የመሬት መንሸራተት፣ በመላ አገሪቱ በሚገኙ በዐሥር ሺሕ የሚቆጠሩ ሰዎች ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሲያደርስ፣ በሞምባሳ ወደብ ላይም፣ የጭነት አገልግሎት እንዲቋረጥ አድርጓል። 

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ። 

Source: Link to the Post

Leave a Reply