እነዚህ ቶሲሊዙማብ (tocilizumab) እና ሳሪሉማብ (sarilumab) የተሰኙ መድኃኒቶች በዩናይትድ ኪንግደም (ዩኬ) ውስጥ በስፋት እንደሚገኙ ተገልጾ፣ የኮሮናቫይረስ ሕሙማንን ሕይወት ከመታደግ ባለፈ፣ በፍጥነት እንዲያገግሙ በማድረግ እንዲሁም በጽኑ ሕሙማን ክፍል የሚኖራቸውን ቆይታ በማሳጠር ረገድ አስተዋጽኦ አላቸው ተብሏል።
Source: Link to the Post
Source: Link to the Post