You are currently viewing “በውሸት ክስ ሽብርተኛ ተብዬ ተከስሼ ውጭ አገር ስደተኛ ሆኜ መቅረት አልፈልግም” አቶ ልደቱ አያሌው – BBC News አማርኛ

“በውሸት ክስ ሽብርተኛ ተብዬ ተከስሼ ውጭ አገር ስደተኛ ሆኜ መቅረት አልፈልግም” አቶ ልደቱ አያሌው – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/4ca2/live/34f5af90-eef8-11ed-b4c8-93611d8521d4.jpg

የኢትዮጵያ መንግሥት በውጭ አገራት ሆነው ግጭት በመፍጠር የክልል እና የፌደራል መንግሥትን በኃይል ለመጣል ተንቀሳቅሰዋል በሚል ተላልፈው እንዲሰጡት ማዘዣ ካወጣባቸው ፖለቲከኞች መካከል አንዱ የሆኑት አቶ ልደቱ አያሌው ክስ ከተመሠረተባቸው ወደ ኢትዮጵያ እንደሚመለሱ ለቢቢሲ ገለጹ። “. . .ከጠበቃዬ ጋር እየተነጋገርኩ ነው። እስካሁን ክስ አልተመሠረተብኝም። ክስ ሲመሠረት ነው የምሄደው” ብለዋል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply