“በዓለም የሰላም ቀን” የሴቶች ወሳኝ ተሳትፎ ጎልቶ ወጥቷል

https://gdb.voanews.com/01000000-0aff-0242-78d4-08dbbba4e9a2_tv_w800_h450.jpg

በዚኹ ዓለም አቀፍ የሰላም ቀን፣ ዩናይትድ ስቴትስ፣ ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ጎን ለጎን፣ ሴቶች በዓለም ዙሪያ ሰላምን ለመገንባት እና ደኅንነትን ለማረጋገጥ የሚጫወቱትን ሚና ለማጠናከር የሚረዱ ዐዲስ ውጥኖችን አስታውቃለች። የቪኦኤዋ ቬሮኒካ ባልደራስ ኢግሊሲያስ ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

Source: Link to the Post

Leave a Reply