በገቢያቸው የሚያማርሩት የቡና ገበሬዎች

https://gdb.voanews.com/09320000-0a00-0242-cc99-08db0ada6310_tv_w800_h450.jpg

ከቡና ምርታቸው የሚመጥን ገቢ እንደማያገኙ ኢትዮጵያዊያን አርሶአደሮች እየተናገሩ ነው።

በሌላ በኩል ባለፈው ዓመት ኢትዮጵያ ከቡና ወጭ ንግድ ከፍተኛ የተባለ የውጭ ምንዛሪ ማግኘቷን የቡና እና ሻይ ባለሥልጣን አስታውቆ አርሶ አደሮች ቡና ወደ ውጭ የመላክ ፈቃድ እንዲያገኙ የህጎች ማሻሻያ መደረጉን አመልክቷል ።

ጅማ አካባቢ በቡና ምርት ላይ የተሠማሩ አርሶአደሮች ለቪኦኤ ያካፈሉትን የያዘው ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል፤ ይመልክተቱት፡፡

Source: Link to the Post

Leave a Reply