
በጋምቤላ ክልል ቢያንስ 30 የውጭ አገር ስደተኞች በረሃብ፣ በምግብ እጦት እና በተሰነዘሩባቸው ጥቃቶች ሕይወታቸው ማለፉን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ።
ስደተኞቹ ምግብ ፍለጋ መጠለያ ካምፓቸውን ለቀው በሚወጡበት ወቅት ጥቃቶች እንደተሰነዘሩባቸውም ኢሰመኮ የስደተኞች እና ከስደት ተመላሽ አገልግሎት እና የስደተኞች ተወካዮችን ዋቢ አድርጎ መስከረም 9/ 2016 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።
ስደተኞቹ ምግብ ፍለጋ መጠለያ ካምፓቸውን ለቀው በሚወጡበት ወቅት ጥቃቶች እንደተሰነዘሩባቸውም ኢሰመኮ የስደተኞች እና ከስደት ተመላሽ አገልግሎት እና የስደተኞች ተወካዮችን ዋቢ አድርጎ መስከረም 9/ 2016 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።
Source: Link to the Post