You are currently viewing በጋምቤላ ቢያንስ 30 የውጭ አገር ስደተኞች በረሃብ እና በደረሱባቸው ጥቃቶች መሞታቸው ተገለጸ – BBC News አማርኛ

በጋምቤላ ቢያንስ 30 የውጭ አገር ስደተኞች በረሃብ እና በደረሱባቸው ጥቃቶች መሞታቸው ተገለጸ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/c062/live/bf3cbcf0-5854-11ee-a99b-a507f388630d.jpg

በጋምቤላ ክልል ቢያንስ 30 የውጭ አገር ስደተኞች በረሃብ፣ በምግብ እጦት እና በተሰነዘሩባቸው ጥቃቶች ሕይወታቸው ማለፉን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ።
ስደተኞቹ ምግብ ፍለጋ መጠለያ ካምፓቸውን ለቀው በሚወጡበት ወቅት ጥቃቶች እንደተሰነዘሩባቸውም ኢሰመኮ የስደተኞች እና ከስደት ተመላሽ አገልግሎት እና የስደተኞች ተወካዮችን ዋቢ አድርጎ መስከረም 9/ 2016 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply