You are currently viewing በጎንደር በነበረ ግጭት ከ50 በላይ ‘የፋኖ ታጣቂዎች’ መገደላቸውን መከላከያ አስታወቀ  – BBC News አማርኛ

በጎንደር በነበረ ግጭት ከ50 በላይ ‘የፋኖ ታጣቂዎች’ መገደላቸውን መከላከያ አስታወቀ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/64e0/live/24e48a50-5b76-11ee-ae5b-6f868f82c7a5.jpg

በአማራ ክልል ጎንደር ከተማ ትናንት መስከረም 13/ 2016 ዓ.ም በመከላከያ እና በፋኖ መካከል በነበረ ግጭት ከ50 በላይ የፋኖ ታጣቂዎች መገደላቸውን የኢትዮጵያ መከላከያ አስታወቀ።
መከላከያ ይፋዊ በሆነው በማህበራዊ ትስስር ገጹ ትናንት በጎንደር ከተማ ሰርገው የገቡ የፋኖ ታጣቂዎችን እንደተገደሉ እና በከተማዋ የተቃጣው ጥቃትም ከሽፏል ብሏል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply