You are currently viewing በጦርነቱ የቆሰሉ የትግራይ ተዋጊዎች በክልሉ ባለሥልጣናት ችላ ተብለናል ይላሉ – BBC News አማርኛ

በጦርነቱ የቆሰሉ የትግራይ ተዋጊዎች በክልሉ ባለሥልጣናት ችላ ተብለናል ይላሉ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/0db0/live/1bb40b60-d2f8-11ed-be2e-754a65c11505.jpg

በሰሜን ኢትዮጵያ ለሁለት ዓመታት በተካሄደው የእርስ በርስ ጦርነት በመቶሺዎች መሞታቸው እና በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ጉዳት እንደደረሰባቸው ይነገራል። ከእነዚህም መካከል ከትግራይ ኃይሎች ጎን ተሰልፈው ሲዋጉ ጉዳት የደረሰባቸው ቁስለኞች ከጦርነቱ በኋላ የሕክምና እና የምግብ ድጋፍ እየተደረገላቸው እንዳልሆነ ይናገራሉ።

Source: Link to the Post

Leave a Reply