You are currently viewing በ12ኛ ክፍል ፈተና በተደጋጋሚ ለተመዘገበው ዝቅተኛ ውጤት ምክንያቱ ምንድን ነው? – BBC News አማርኛ

በ12ኛ ክፍል ፈተና በተደጋጋሚ ለተመዘገበው ዝቅተኛ ውጤት ምክንያቱ ምንድን ነው? – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/bcee/live/a2d90410-6ddf-11ee-b315-7d1db3f558c6.jpg

ባለፉት ሁለት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናዎች በሚሊዮን የሚቆጠሩ ተማሪዎች ተፈትነው ያለፉት ግን እጅግ በጣም ጥቂት ናቸው። ባለፈው ዓመት የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ከወሰዱ እና ባለፉት ሳምንታት ውጤታቸውን ካዩ 845 ሺህ 99 ተማሪዎች መካከል ከ50 በመቶ በላይ ውጤት ያስመዘገቡት 3.2 በመቶ ብቻ ናቸው። ይህ ለምን ሆነ? የብዙዎች ጥያቄ ነው።

Source: Link to the Post

Leave a Reply