
ጓዙን ጠቅልሎ እየሄደ ያለው 2015 ዓ.ም ጉልህ የሆኑ ፖለቲካዊ፣ ምጣኔ ኃብታዊ እና ሃይማኖታዊ ጉዳዮች የተከናወኑበት ዓመት ነው።
ከእነዚህም መካከል በፈጣን ዕድገት የሚገኙ የአምስት አገራት ጥምረት የሆነው ብሪክስ በቅርቡ በአባልነት ከተቀበላቸው ስድስት አገራት መካከል ኢትዮጵያ አንዷ ነበረች።
ከእነዚህም መካከል በፈጣን ዕድገት የሚገኙ የአምስት አገራት ጥምረት የሆነው ብሪክስ በቅርቡ በአባልነት ከተቀበላቸው ስድስት አገራት መካከል ኢትዮጵያ አንዷ ነበረች።
Source: Link to the Post