You are currently viewing ባለመረጋጋት እና በጫና ምክንያት የፍኖተ ሰላም ሆስፒታል ሥራ ማቆሙን ባለሙያዎች ተናገሩ – BBC News አማርኛ

ባለመረጋጋት እና በጫና ምክንያት የፍኖተ ሰላም ሆስፒታል ሥራ ማቆሙን ባለሙያዎች ተናገሩ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/e926/live/97ac36b0-5e04-11ee-93e8-5d16174eb488.jpg

ተደጋጋሚ ግጭት ባጋጠመው የአማራ ክልል ምዕራብ ጎጃም ዞን ዋና ከተማ በሆነችው ፍኖተ ሰላም ባለመረጋጋቱ እና ባለሙያዎች ደረሰብን ባሉት ጫና ምክንያት ከተማዋ ያለ ሆስፒታል ሥራ ማቆሙ ተነገረ። ሥራ በመቆሙ ከከተማዋ ወጥተው በሌላ አካባቢ የሚገኙ የሆስፒታሉ የሕክምና ባለሙያዎች ለቢቢሲ እንደተናገሩት፣ ያጋጠመው ችግር በከተማዋ እና በዙሪያዋ ያሉ ነዋሪዎች እጅግ አስፈላጊ የሆነውን የሕክምና አገልግሎት እንዳያገኝ ያደርጋል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply