ባይደን ሐማስን ከፑቲን ጋር አመሳሰሉ፤ አሜሪካውያን እስራኤልን እና ዩክሬንን እንዲደግፉ ጠየቁ

https://gdb.voanews.com/01000000-c0a8-0242-7f98-08dbd188fa8f_tv_w800_h450.jpg

የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዚደንት ጆ ባይደን አሜሪካውያን እስራኤልን እና ዩክሬንን በገንዘብ እንዲደግፉ ትናንት ምሽት ከቢሯቸው ሆነው ባስተላለፉት መልዕክት ጠይቀዋል። ፕሬዚደንት ጆ ባይደን ጥሪውን ያስተላለፉት፣ ለእስራኤል ያላቸውን ድጋፍ ለማሳየት ሀገሪቱን ጎብኝተው በተመለሱ ማግሥት ነው።

የዋይት ሃውስ ዘጋቢያችን ፓትሲ ዊዳኩስዋራ ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ። 

Source: Link to the Post

Leave a Reply