
አሊ ቦንጎ ከጋቦን ፕሬዝዳንትነት በመፈንቅለ መንግሥት ተነስተው በቤታቸው የቁም እስረኛ ሆነዋል።
በሀብት ከናጠጠ ቤተሰብ የተወለዱ ‘ሞልቃቃ’ ናቸው የሚሏቸው አሉ። ጋቦንን መምራት ከቤተሰባቸው የወረሱት ‘መብት’ እንደሆነ የሚያምኑ ናቸው ተብለውም ይተቻሉ።
በሀብት ከናጠጠ ቤተሰብ የተወለዱ ‘ሞልቃቃ’ ናቸው የሚሏቸው አሉ። ጋቦንን መምራት ከቤተሰባቸው የወረሱት ‘መብት’ እንደሆነ የሚያምኑ ናቸው ተብለውም ይተቻሉ።
Source: Link to the Post