ብሔራዊ የበጎ ፈቃደኞች ሣምንት የሠናይ ምግባራት ፋይዳዎች ጎልተው እየተንጸባረቁበት ነው

የኮቪድ – 19 ወረርሽን ሲዛመት – ለአቅመ ደካሞች ምግቦችን በማዳረስና የአረጋውያንን ደኅነንት በማረጋገጥ ሁነኛ አስተዋፅዖዎችን ካበረከቱት ውስጥ የበጎ ፈቃድ ግልጋሎት ሰጪዎች ተጠቃሾች ናቸው።

የብሔራዊ በጎ ፈቃደኞች ሳምንት ከሜይ 18-24 ተከብሮ በሚውልባቸው ቀናት፤ የበጎ ፈቃድ ግልጋሎት ሰጪዎች ምግባራት ጎልተውና ደምቀው ተነስተዋል። በጣሙን ጠቃሚ ለሆኑ ግልጋሎቶቻቸውም የላቀ ዕውቅና እንዲሰጣቸው ተጠይቋል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply