ብፁዕ አቡነ ሰላማ ባደረባቸው ህመም በሆስፒታል በሕክምና ላይ እንዳሉ ዛሬ ከዚህ ዓለም ድካም ማረፋቸውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ መረጃ ያመላክታል፡፡
ብፁዕ አቡነ ሰላማ ከአባታቸው ከአቶ ገብረሥላሴ ገ/መድኅንና ከእናታቸው ወይዘሮ ብዙነሽ ወንድሙ በትግራይ ክልል መቀሌ ከተማ ልዩ ስሙ በዓታ ለማርያም በተባለ ቦታ በ1934 ዓ.ም ነበር የተወለዱት።
ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የኢትዮጵያዊያን
መስከረም 18 ቀን 2016 ዓ.ም
Source: Link to the Post