You are currently viewing ቦረና ድርቅ፡ በበጎ ሥራው የበርካቶችን ቀልብ የሳበው አብነት ከበደ – BBC News አማርኛ

ቦረና ድርቅ፡ በበጎ ሥራው የበርካቶችን ቀልብ የሳበው አብነት ከበደ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/aafb/live/c77f3ec0-b6be-11ed-9fbf-ad2c576ce806.jpg

አብነት ከበደ በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ያየው የአንዲት በረሃብ እና በችግር የቆራመዱ እናት ምሥል እንቅልፍ ነስቶት በሌሊት ነበር ወደ ቦረና ጉዞ የጀመረው። እዚያም የተመለከተው ነገር ለማየት እንኳን የሚከብድ ሁኔታ እንደሆነ ይናገራል። አሁንም እኢዘያው ሆኖ ውሎውና አዳሩን እዚያው አድርጎ የተቸገሩትን በቻለው ሁሉ ለመደገፍ እየጣረ ነው።

Source: Link to the Post

Leave a Reply