You are currently viewing ተጽዕኖ ፈጣሪው የሱዳን ጄነራል መፈንቅለ መንግሥቱ ስህተት ነበር አሉ – BBC News አማርኛ

ተጽዕኖ ፈጣሪው የሱዳን ጄነራል መፈንቅለ መንግሥቱ ስህተት ነበር አሉ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/1028/live/40634b20-b0e2-11ed-89f4-f3657d2bfa3b.jpg

የሱዳን ብሔራዊ የሽግግር ሉዓላዊ ምክር ቤት ምክትል ፕሬዝዳንት ሌፍተናንት ጄነራል ሐምዳን ዳጋሎ እአአ 2021 ላይ የተካሄደው ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ‘ስህተት’ ነበረ አሉ። ሔምቲ በሚለው መጠሪያ ስማቸው በስፋት የሚታወቁት ሞሐመድ ዳጋሎ፤ ለመፈንቅለ መንግሥቱ ድጋፍ ማድረጋቸው ከፈጸሟቸው ስህተቶች መካከል አንዱ መሆኑን ተናግረዋል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply