You are currently viewing ቱርክ በርዕደ መሬቱ ከፈረሱ ህንጻዎች ጋር በተያያዘ 180 ሰዎችን በቁጥጥር ስር አዋለች – BBC News አማርኛ

ቱርክ በርዕደ መሬቱ ከፈረሱ ህንጻዎች ጋር በተያያዘ 180 ሰዎችን በቁጥጥር ስር አዋለች – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/602d/live/70cb5b00-b5a5-11ed-89f4-f3657d2bfa3b.jpg

በቱርክ ባጋጠመው ርዕደ መሬት ከፈረሱ ህንጻዎች ጋር በተያያዘ 180 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን መንግሥት አስታወቀ።
በርዕደ መሬቱ ከወደሙ ህንጻዎች ጋር ተያይዞ ከ600 በላይ ግለሰቦችም ምርመራ እየተካሄደባቸው ነው።

Source: Link to the Post

Leave a Reply