
በቱርክ ባጋጠመው ርዕደ መሬት ከፈረሱ ህንጻዎች ጋር በተያያዘ 180 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን መንግሥት አስታወቀ።
በርዕደ መሬቱ ከወደሙ ህንጻዎች ጋር ተያይዞ ከ600 በላይ ግለሰቦችም ምርመራ እየተካሄደባቸው ነው።
በርዕደ መሬቱ ከወደሙ ህንጻዎች ጋር ተያይዞ ከ600 በላይ ግለሰቦችም ምርመራ እየተካሄደባቸው ነው።
Source: Link to the Post
Source: Link to the Post