
ኢትዮጵያ አራተኛ ዙር የህዳሴ ግድብ ሙሌትን አከናውኛለሁ ማለቷን ተከትሎ ግብጽ ከናይል ወንዝ የማገኘው የውሃ መጠን አቅርቦት ላይ አደጋ የጋረጠ ነው ስትል ከሳለች።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከቀናት በፊት የታላቁ የህዳሴ ግድብ አራተኛ እና የመጨረሻ ሙሌት በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁን አስታውቀዋል።
በግድቡ የውሃ ሙሌት እና ከግድቡ በሚለቀቀው የውሃ መጠን ላይ ህጋዊ እና አስገዳጅ ሶስትዮሽ ስምምነት ካልተፈረመ ኢትዮጵያ የውሃ ሙሌቱን ማከናወን እንደሌለባትም ግብጽ ስትወተውት መቆየቷ ይታወሳል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከቀናት በፊት የታላቁ የህዳሴ ግድብ አራተኛ እና የመጨረሻ ሙሌት በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁን አስታውቀዋል።
በግድቡ የውሃ ሙሌት እና ከግድቡ በሚለቀቀው የውሃ መጠን ላይ ህጋዊ እና አስገዳጅ ሶስትዮሽ ስምምነት ካልተፈረመ ኢትዮጵያ የውሃ ሙሌቱን ማከናወን እንደሌለባትም ግብጽ ስትወተውት መቆየቷ ይታወሳል።
Source: Link to the Post