“ትልቁ ሕልማችን ‘ኮቪድ 19 – መረጃ ለትግበራ’ የሚለው ዕውን ሆኖ ማየት ነው” – ዶ/ር ኃይላይ አብርሃና አዜብ ገብረሥላሴ

ዶ/ር ኃይላይ አብርሃ – በፍሊንደርስ ዩኒቨርሲቲ የተላላፊ በሽታዎች ተመራማሪ፤ አዜብ ገብረሥላሴ – በኒው ሳውዝ ዌይልስ ዩኒቨርሲቲ የጆርጅ ኢንስትቲትዩት የጤና ሥርዓት የሶስተኛ ዲግሪ ተማሪና ተባባሪ ተመራማሪ፤ በቅርቡ ስለቆመው በአውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን ተመራማሪዎች በይነ መረብ (Australian Based Ethiopian Researchers Network – ABREN) ይናገራሉ።

Source: Link to the Post

Leave a Reply