ቻይና በላቲን አሜሪካ የምታሳርፈው አሻራ እየገዘፈ ነው

https://gdb.voanews.com/01000000-c0a8-0242-c54f-08dbce7ee8e3_tv_w800_h450.jpg

ከ20 በላይ የላቲን አሜሪካ አገሮች የንግድ እና የመሠረተ ልማት ግንባታ ፕሮጀክቶችን ጨምሮ፣ በቻይናው ቤልት ኤንድ ሮድ ፕሮጀክት እየተሳተፉ ናቸው። 

የአሜሪካ ድምጿ ኤልዛቤት ሊ ዘገባ፣ ቻይና በአካባቢው ኢኮኖሚ ላይ የምታደርገውን ተሳትፎ እና እንደ ተንታኞችም እይታ፣ አገራቱ የሚያገኙትን ጥቅም ጨምሮ እያሳደረች ያለችው ተጽእኖ፣ ዩናይትድ ስቴትስን ሊያሳስብ እንደሚችል ይቃኛል። 

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

Source: Link to the Post

Leave a Reply