
ቻይና ኢዲስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሾመች፡፡
ኪን ጋንግ አዲሱ የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሆነው መሾማቸውን የሀገሪቱ ተሾመዋል፡፡
ኪን ጋንግ በአሁን ወቅት በአሜሪካ የቻይና አምባሳደር በመሆን እያገለገሉ እንደሚገኙ ሮይተርስ ዘግቧል፡፡
በአሁኑ ወቅት ዋንግ ዪን የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በመሆን እያገለገሉ እንደሚገኙ ይታወቃል፡፡
በአቤል ደጀኔ
ታህሳስ 21 ቀን 2015 ዓ.ም
ውድ አድማጮቻችን እና ተከታዮቻችን የኢትዮ ኤፍ ኤም ወቅታዊ አዳዲስ መረጃዎችና ፕሮግራሞችን ለማግኘት ከታች ያሉትን ገፆቻንን ይጎብኙ ቤተሰብ ይሁኑ ።
Telegram https://t.me/ethiofm107dot8
Twitter https://twitter.com/EthioFM
YouTube https://www.youtube.com/…/UCn4D20GPsAtNqN5bIC1BhFA/videos
Facebook https://www.facebook.com/onelovebroadcast
Website https://ethiofm107.com/
ያሎትን አስተያየት እና ጥያቄ በአጭር መልዕክት 6321 ላይ ይላኩልን።
ከኛ ጋር ስለሆናችሁ ከልብ እናመሰግናለን።
Source: Link to the Post