አሜሪካ በ15 ተጨማሪ የሩሲያ የፋይናንስ ተቋማት ላይ ማዕቀብ ጣለች።የአሜሪካ ግምጃ ቤት እንዳስታወቀው ማዕቀቡ ወደ ወታደራዊ ተቋማት ፈሰስ የሚደረገውን ገንዘብ መጠን በመቀነስ የሩሲያን ወታደ…

https://cdn4.telegram-cdn.org/file/rJUvNbqRSdJS_t8zlCloGPsBDRKhD6hJc1ZuvwiVpjEqeCd0CiH233aHOLVjcaGTvtEnT10qHKGFtjnInb35RkhOAEZKOjHJ7UpfC4Y5-2Ozm09gJi7FISGHveeILe12Nb95F2lOWnsr1bmoqhJJxjybb9LGuz7ZDae5WceFg3PMxlM59vAb4NCPhOFm8J5hoOX9DWUrfX_6OOfak3A6A-zRSotHDdJ7fc9nPU0zFLT5OHZBPfmHOKkGv2P-D5pyi4X3KeiK8zNCWPPzO1ytiD_Kure6uWp4ABD7R6M_g2ybkaMyLqscCpxe074wzcr2YAVebAhxUY8rRs86pZZk-Q.jpg

አሜሪካ በ15 ተጨማሪ የሩሲያ የፋይናንስ ተቋማት ላይ ማዕቀብ ጣለች።

የአሜሪካ ግምጃ ቤት እንዳስታወቀው ማዕቀቡ ወደ ወታደራዊ ተቋማት ፈሰስ የሚደረገውን ገንዘብ መጠን በመቀነስ የሩሲያን ወታደራዊ አቅም ለማዳከም አላማ ያደረገ ነው።

የአር ቲ ዘገባ እንዳመለከተው አሜሪካ ማዕቀቡ ወደ ወታደራዊ ተቋማት የሚደርስን የፋይናንስ ድጋፍ እስከ 80% ይቀንሰዋል ብላለች።

የማዕቀቡ ሰለባ የሆኑ ተቋማት ግን በዝርዝር አልተጠቀሱም።

ለአንድ አመት በዘለቀው የዩክሬን-ሩሲያ ጦርነት አሜሪካ በሩሲያ ላይ 2,500 ማዕቀቦችን ጥላለች።

በሙሉቀን አሰፋ

የካቲት 18 ቀን 2015 ዓ.ም

ለተጨማሪ መረጃዎች የቴሌግራምና የዩቲዩብ ቻናሎቻችንን ይቀላቀሉ!

Telegram https://t.me/ethiofm107dot8

YouTube https://www.youtube.com/@onelovebroadcast

ያሎትን አስተያየት እና ጥያቄ በአጭር መልዕክት 6321 ላይ ይላኩልን።
ከኛ ጋር ስለሆናችሁ ከልብ እናመሰግናለን።

Source: Link to the Post

Leave a Reply