You are currently viewing አሜሪካ ኪሳራ ያጋጠመውን ባንክ የደንበኞች ተቀማጭ ገንዘብ ተቆጣጠረች  – BBC News አማርኛ

አሜሪካ ኪሳራ ያጋጠመውን ባንክ የደንበኞች ተቀማጭ ገንዘብ ተቆጣጠረች – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/a218/live/1d416080-bfd0-11ed-95f8-0154daa64c44.png

የአሜሪካ ተቆጣጣሪዎችን በአሜሪካ ውስጥ ትልቅ የሚባለውን ሲልከን ቫሊ ባንክን ዘግተው የደንበኞቹን ተቀማጭ ገንዘብ ተቆጣጠሩ።
ባንኩ በሁለት አስርት ዓመታት ታይቶ የማይታወቅ ከፍተኛ ውድቀትም ውስጥ በመግባቱ ነው ይህ ውሳኔ የተላለፈው።

Source: Link to the Post

Leave a Reply