አሜሪካ ዜጎቿ በአስቸኳይ ሩሲያን ለቀው እንዲወጡ አስጠነቀቀች፡፡ አሜሪካ ዜጎቿ ከሩሲያ በፍጥነት ለቀው እንዲወጡ ያሳሰበችው በሩሲያ ያሉ የህግ አስከባሪዎች እየተፈፀመ ነው በተባለው የዘፈቀደ…

https://cdn4.telegram-cdn.org/file/LMRyF0HSXpgoFbQERBULDcfT0_ZDkMTkTaD-X5-dgzMVTvLOfNg4bNsjVwzRFhGa_kJWMy5R54Viv2m5yM1Xw30o_K7-fP1nhZSMb5OXlz1GbQesvf9ADkhIF6DlyoolZnnvf782tUN5yQHeJayo8F8lskxObaz5CPbw0xpuEWCBjFENEyQo6B4nJj9CeZkgkDkeYowsI_mb5X20ZdXgZn8bEdceed7xqZamdEmRvpow_zeGfnuwWmHj4Yzmc49nIYNeSYwh7uJ6jPS99DGQWTOwg-gNlt5RKhaNqeQrsHkFG0a7RJLx1_JschYItRrNegCsKVWk6Y2Nub568-mGEw.jpg

አሜሪካ ዜጎቿ በአስቸኳይ ሩሲያን ለቀው እንዲወጡ አስጠነቀቀች፡፡

አሜሪካ ዜጎቿ ከሩሲያ በፍጥነት ለቀው እንዲወጡ ያሳሰበችው በሩሲያ ያሉ የህግ አስከባሪዎች እየተፈፀመ ነው በተባለው የዘፈቀደ አስር እና የማዋከብ ድርጊት መሆኑን ገልፃለች፡፡

በሞስኮ የሚገኘው የአሜሪካ ኢንባሲ ዜጎች በፍጥነት የሩሲያን ምድር ለቀው መውጣት አለባቸው ብሏል፡፡
የአሜሩካ ኢንባሲ እንደሚለው ከሆነ ዜጎች ያለአግባብ ታስረውብኛል እንዲሁም በሚስጥር ችሎት ያለ ማስረጃ ጥፋተኛ እየተባሉ ዘብጥያ እየወረዱ ስለሆነ በአስቸኳይ ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ ሲል ተናግሯል፡፡

የክሪምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ በበኩላቸው እንዲህ ያለ ነገር ከዚህ ቀደምም የተደረገ ነው ምንም አዲስ ነገር የለውም ብለዋል፡፡

በአቤል ደጀኔ
የካቲት 06 ቀን 2015 ዓ.ም

ውድ አድማጮቻችን እና ተከታዮቻችን የኢትዮ ኤፍ ኤም ወቅታዊ አዳዲስ መረጃዎችና ፕሮግራሞችን ለማግኘት ከታች ያሉትን ገፆቻንን ይጎብኙ ቤተሰብ ይሁኑ ።
Telegram https://t.me/ethiofm107dot8
Twitter https://twitter.com/EthioFM
YouTube https://www.youtube.com/…/UCn4D20GPsAtNqN5bIC1BhFA/videos
Facebook https://www.facebook.com/onelovebroadcast
Website https://ethiofm107.com/
ያሎትን አስተያየት እና ጥያቄ በአጭር መልዕክት 6321 ላይ ይላኩልን።
ከኛ ጋር ስለሆናችሁ ከልብ እናመሰግናለን።

Source: Link to the Post

Leave a Reply