
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገለልተኛ የሰብዓዊ መብት መርማሪዎች ወደ ትግራይ ሊገቡ ይገባል አሉ።
አንቶኒ ብሊንከን ገለልተኛ የሆኑ የሰብዓዊ መብት መርማሪዎች ወደ ትግራይ መግባት አገራቸው ከፍተኛ ትኩረት የምትሰጠው እንደሆነ ትናንት ታህሳስ 13፣ 2015 ዓ.ም ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።
አንቶኒ ብሊንከን ገለልተኛ የሆኑ የሰብዓዊ መብት መርማሪዎች ወደ ትግራይ መግባት አገራቸው ከፍተኛ ትኩረት የምትሰጠው እንደሆነ ትናንት ታህሳስ 13፣ 2015 ዓ.ም ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።
Source: Link to the Post