You are currently viewing አቶ ጌታቸው ረዳ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጋር ስለነበራቸው ውይይት ምን አሉ? – BBC News አማርኛ

አቶ ጌታቸው ረዳ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጋር ስለነበራቸው ውይይት ምን አሉ? – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/72aa/live/63e553f0-a6d2-11ed-b04f-332f03bbc00a.jpg

ለሁለት ዓመታት ከዘለቀው ደም አፋሳሽ ጦርነት በኋላ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የትግራይ አመራሮች ለመጀመሪያ ጊዜ ባለፈው ሳምንት ጥር 26/2015 ዓ.ም. ፊት ለፊት ተገናኝተው ተወያይተዋል። በደቡብ ክልል ውስጥ በተካሄደው በዚህ ውይይት ከሦስት ወራት በፊት የፌደራሉን መንግሥትን እና ትግራይን በመወከል የተፈረመው የሰላም ስምምነት ተወካዮች ተገኝተዋል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply