You are currently viewing አቶ ጌታቸው ረዳ የጊዜያዊ መስተዳደራቸውን ካቢኔ ይፋ አደረጉ – BBC News አማርኛ

አቶ ጌታቸው ረዳ የጊዜያዊ መስተዳደራቸውን ካቢኔ ይፋ አደረጉ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/42db/live/afa6a590-d397-11ed-be2e-754a65c11505.jpg

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳዳሪ ሆነው የተሾሙት አቶ ጌታቸው ረዳ የተቃዋሚ ፓርቲ አባላትን ያካተተ አዲስ ካቢኔያቸውን ይፋ አደረጉ። በአቶ ጌታቸው ካቢኔ ውስጥ ከፌደራል መንግሥቱ ጋር በተደገው ጦርነት የትግራይ ኃይሎችን ሲመሩ የነበሩት ሌተናንት ጄኔራል ታደሰ ወረደ እና ቀድሞው የአገሪቱ ሠራዊት ኤታማዦር ሌተናንት ጄኔራል ጻድቃን ገ/ትንሳይ ስልጣን ተሰጥቷቸዋል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply