You are currently viewing አንድ ዓመት ያስቆጠረው ጦርነት በትውልደ ኢትዮጵያዊው ሩሲያዊ ዐይን – BBC News አማርኛ

አንድ ዓመት ያስቆጠረው ጦርነት በትውልደ ኢትዮጵያዊው ሩሲያዊ ዐይን – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/66ef/live/977d3d30-b37b-11ed-89f4-f3657d2bfa3b.jpg

ከ30 ዓመታት በፊት ወደ ሶቪየት ኅብረት ለትምህርት የሄዱት አቶ ተፈራ የኋላ የኃያሏ አገር ህልውና አክትሞ ቦታዋን ሩሲያ ስትይ እዚያው ነበሩ። ሩሲያን አገሬ ብለው ትዳር መስርተው ልጆች አፍርተው የአገሪቱ ዜጋ ቢሆኑም ኢትዮጵያ ከውስጣቸው አልወጣችም። የዛሬ ዓመት ጦርነቱ ሲጀመር አስፈላጊ ከሆነ ለአባት አገር ሩሲያ ተሰልፈው ለመዋጋት ዝግጁ መሆናቸውን ነግረውን ነበር። ዛሬ ከዓመት በኋላ ስላለው ሁኔታ ጠይቀናቸዋል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply