ባሕር ዳር: መጋቢት 11/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ትልቁና ረጅም ጊዜ የወሰደው አዲሱ የዓባይ ድልድይ የመገጣጠሚያ ሙሌት ሥራ ተጠናቋል። አዲሱ የባሕርዳር ድልድይ የመገጣጠሚያ ሙሊት ሥራ ተጠናቋል። በሁለቱም አቅጣጫ ሲካሄድ የነበረው አዲሱ የባሕርዳር ድልድይ ወንዙ መካከል ላይ የመገጣጠሚያ ሙሊት የማካሄድ ሥራው ነው ትናንት ምሽት የተጠናቀቀው። የመገጣጠሚያ ሙሊቱን ምክንያት በማድረግም የማብሠሪያ ሥነ ሥርዓት ተካሂዷል። በማብሰሪያ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የተገኙት […]
Source: Link to the Post