You are currently viewing “ኡጋንዳውያኑ ወደ ኢትዮጵያ የገቡት የምጽዓትን ቀን ሽሽት አይደለም” የኛንጋቶም ባለሥልጣን – BBC News አማርኛ

“ኡጋንዳውያኑ ወደ ኢትዮጵያ የገቡት የምጽዓትን ቀን ሽሽት አይደለም” የኛንጋቶም ባለሥልጣን – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/648d/live/99612e30-cfb0-11ed-be2e-754a65c11505.jpg

ከኡጋንዳ ምሥራቃዊ ክፍል በመቶዎች የሚቆጠሩ ኡጋንዳውያን ወደ ኢትዮጵያ የተሰደዱት የምፅዓትን ቀን ሽሽት ነው መባሉ ሐሰት መሆኑን የኛንጋቶም ወረዳ ባለሥልጣን ለቢቢሲ ገለጹ። በደቡብ ኦሞ ዞን፣ የኛንጋቶም ወረዳ ምክትል አስተዳዳሪ የሆኑት ሎኪኛኒጋ ሙርሌ፣ ኡጋንዳውያኑ በወረዳቸው እንደሚገኙ አረጋግጠው፣ “አመጣጣቸው አካባቢውን ለማየትና የቤተክርስቲያን መልዕክት ለማድረስ ነው” ሲሉ ለቢቢሲ ተናግረዋል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply