You are currently viewing ኢትዮጵያዊቷ ትዕግሥት አሰፋ የሰበረችው የማራቶን ክብረ ወሰን ለምን መነጋገሪያ ሆነ? – BBC News አማርኛ

ኢትዮጵያዊቷ ትዕግሥት አሰፋ የሰበረችው የማራቶን ክብረ ወሰን ለምን መነጋገሪያ ሆነ? – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/5119/live/10a0e3e0-5f86-11ee-8feb-1f7179b2c49b.jpg

ከአራት ዓመታት በፊት በገጠማት ጉዳት ምክንያት በሐኪሞች ሩጫ እንድታቆም የተመከረችው ትዕግሥት፣ ባለፈው ሳምንት መስከረም 13/2016 ዓ.ም. ጀርመን ላይ ከባዱን የማራቶን ውድድር ክብረ ወሰን በሰፊ የሰዓት ልዩነት በማሻሻል ዓለምን አስደንቃለች። ይህንን የሴቶች ማራቶን ክብረ ወሰንን በሁለት ደቂቃ ከ11 ሰከንዶች ለማሻሻል ዓመታትን እና ከፍተኛ ልፋትን እንደሚጠይቅ በስፖርት ተንታኞች እየተነገረ ነው።

Source: Link to the Post

Leave a Reply