
ዛሬ እሁድ የካቲት 26/2015 ዓ.ም. በተከናወነው የቶኪዮ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ጾታ የበላይነት ይዘው አጠናቀቁ።
በወንዶች የማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከ1ኛ እስከ 3ኛ ያለውን ደረጃ በመያዝ ሲያጠናቅቁ በሴቶች ደግሞ ከ2ኛ እስከ 4ኛ ያለውን ደረጃ ይዘዋል።
በወንዶች የማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከ1ኛ እስከ 3ኛ ያለውን ደረጃ በመያዝ ሲያጠናቅቁ በሴቶች ደግሞ ከ2ኛ እስከ 4ኛ ያለውን ደረጃ ይዘዋል።
Source: Link to the Post