You are currently viewing ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በቶኪዮ ማራቶን የበላይነትን ይዘው አጠናቀቁ – BBC News አማርኛ

ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በቶኪዮ ማራቶን የበላይነትን ይዘው አጠናቀቁ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/3c09/live/ab875b80-bb3c-11ed-9669-f57ee9409c45.jpg

ዛሬ እሁድ የካቲት 26/2015 ዓ.ም. በተከናወነው የቶኪዮ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ጾታ የበላይነት ይዘው አጠናቀቁ።
በወንዶች የማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከ1ኛ እስከ 3ኛ ያለውን ደረጃ በመያዝ ሲያጠናቅቁ በሴቶች ደግሞ ከ2ኛ እስከ 4ኛ ያለውን ደረጃ ይዘዋል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply