You are currently viewing ኢትዮጵያ ለውጭ ኢንቨስተር የመጀመሪያውን የሞባይል ገንዘብ አገልግሎት ፈቃድ ሰጠች  – BBC News አማርኛ

ኢትዮጵያ ለውጭ ኢንቨስተር የመጀመሪያውን የሞባይል ገንዘብ አገልግሎት ፈቃድ ሰጠች – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/2a6f/live/095ce780-efc6-11ed-a142-ab0e42bfd9c3.jpg

ኢትዮጵያ ለውጭ ኢንቨስተር የመጀመሪያ የሆነውን የሞባይል ገንዘብ አገልግሎት ፈቃድ ለሳፋሪኮም ሰጠች።
ፈቃዱ የተሰጠው ዛሬ ግንቦት 3/ 2015 ዓ.ም ለሳፋሪኮሙ ኤምፔሳ የሞባይል ገንዘብ አገልግሎት መሆኑንም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አስታውቋል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply