You are currently viewing ኢትዮጵያ በርካታ ሠራዊት ያበረከተችበት የዳርፉር ሠላም ማስከበር ስምሪት አበቃ – BBC News አማርኛ

ኢትዮጵያ በርካታ ሠራዊት ያበረከተችበት የዳርፉር ሠላም ማስከበር ስምሪት አበቃ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/6BBD/production/_116318572_4030cb3c-e41f-45ac-b03d-ab578ed20899.jpg

በተባበሩት መንግሥታት ተልዕኮ ስር ኢትዮጵያ በርካታ ቁጥር ያላቸውን ወታደሮችንና የፖሊስ ኃይል ያሰማራችበት የዳርፉር ሠላም ማስከበር ተልዕኮ ተጠናቋል። ዩናሚድ በሚባል የአንግሊዝኛ ምህጻረ ቃል የሚታወቀው የዳርፉር ሠላም ማስከበር ተልዕኮ ውስጥ ኢትዮጵያ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸውን ወታደሮች ካበረከቱ ሦሰት ቀዳሚ አገራት አንዷ ናት።

Source: Link to the Post

Leave a Reply