You are currently viewing ኢትዮጵያ የባሕር በር ፍላጎቷን በኃይል እና በወረራ ማሳካት አትፈልግም፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ – BBC News አማርኛ

ኢትዮጵያ የባሕር በር ፍላጎቷን በኃይል እና በወረራ ማሳካት አትፈልግም፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/27c7/live/69468b80-73e5-11ee-b4f6-931ee17d02a7.jpg

የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አገራቸው በኃይል እና በወረራ ማሳካት የምትፈልገው ነገር እንደሌለ በመግለጽ በአጎራባች አገራት ላይ ወረራ የመፈጸም ፍላጎት እንደሌላት ተናገሩ።ከጥቂት ሳምንታት በፊት ኢትዮጵያ የባሕር በር እንደሚያስፈልጋት ለአገሪቱ ምክር ቤት አባላት ያደረጉት ንግግር በአካባቢው ውጥረትን እና ግጭትን ሊያስከትል ይችላል የሚል ስጋትን ፈጥሮ ቆይቷል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply