You are currently viewing ኢዜማ የፓርቲው ሊቀመንበር የታሰሩት ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ጋር በተያያዘ መሆኑን አስታወቀ – BBC News አማርኛ

ኢዜማ የፓርቲው ሊቀመንበር የታሰሩት ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ጋር በተያያዘ መሆኑን አስታወቀ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/d1f3/live/82008ec0-60f6-11ee-a2cc-89c9f3fc75a6.jpg

ከሳምንት በፊት በመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች ቁጥጥር ስር የዋሉት የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ሊቀመንበር ዶ/ር ጫኔ ከበደ ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ጋር በተያያዘ እንደሆነ ፓርቲያቸው አስታወቀ። በአማራ ክልል ከተከሰተው ግጭት ጋር በተያያዘ የተደነገገው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መሠረት የፓርቲው ሊቀመንበር በኮማንድ ፖስቱ ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ስለመዋላቸው መረጃዎች እንዳገኘ ፓርቲው ሰኞ መስከረም 21/ 2016 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply